አዲስ አበባ ጥቅምት 10/2017 ዓ.ም የዓድዋ ድል መታሰቢያ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) አመራሮች የአድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል። የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ፕሬዝዳንት ፓትሪስ ሞትስፔ ጨምሮ አመራሮች በጉብኝቱ ተሳትፈዋል። የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተጨማሪ ሚኒስትሮች እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ለጎብኝዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል። 46ኛው የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ጠቅላላ ጉባዔ ጥቅምት …
የፓን አፋሪካን ጠበቆች ህብረት (PALU) በዓድዋ ድል መታሰቢያ ጉብኝት አካሄዱ። አዲስ አበባ ጥቅምት 9/2017 ዓ.ም የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከ120 በላይ የፓን አፋሪካን ጠበቆች ህብረት (PALU) በዓድዋ ድል መታሰቢያ ጉብኝት አካደዋል። በጉብኝታቸው ወቅት መታሰቢያው ለአፍሪካውያን ትልቅ ትርጉም እንዳለው ገልፀዉ የአድዋ ድል ታሪክ አፋሪካዉያንን የሚወክል ታሪክ በመሆኑ ማንነታችንን በመታሰቢያዉ አግኝንተናል ሲሉ ተናግረዋል።////////////Members of the Pan African Lawyers …
ከ48 የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ታዳጊዎች የተሳተፉበት የቴክኖሎጂ ፈጠራ ውድድር ማጠቃለያ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተካሂድዋል። አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 6/2017 የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከ48 የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ታዳጊዎች የተሳተፉበት የቴክኖሎጂ ፈጠራ ውድድር ማጠቃለያ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተካሂድዋል። የቴክኖሎጂ ፈጠራ ውድድሩ በአብርሖት ቤተ-መጽሀፍት እና የአፍሪካ ሲልከን ቫሊ ትብብር “አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ለበጎ ተጽዕኖ” በሚል መሪ ሃሳብ ሲያካሄድ ቆይቷል። በዛሬው …
The biggest final tech competition in Africa is being held at the Adwa Victory Memorial Addis Ababa, October 16, 2024 Adwa Victory Memorial The biggest final tech competition in Africa is being held at the Adwa Victory memorial. A2SV Hackathon, along with Addis Ababa’s city administration and Abrehot library have organised the event at the …
Input your search keywords and press Enter.